የ 2015 የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት እስከ መስከረም 15 ድረስ ይፋ ይሆናል መባሉ ይታወሳል። ተማሪዎች ውጤታችሁን በትዕግስት እንድትጠብቁ እና Share እና Follow በማድረግ እንድትከታተሉን እያሳሰብን ውጤት ሲለቀቅ በዚሁ @News_For_Student ቻነል በፍጥነት የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን። @News_For_Student @News_For_Student 14.5K views04:09