#DireDawaUniversity ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ መደበኛ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን ላለፉት ሁለት ቀናት ተቀብሏል። መንግስት ከ1 ሺህ 500 በላይ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ መመደቡ ይታወቃል። @News_for_Student @News_for_Student 11.5K views06:23