#DillaUniversity ዲላ ዩኒቨርሲቲ የ2016 ትምህርት ዘመን አዲስ ገቢ ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል። ዩኒቨርሲቲው በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስደው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ በማምጣት ዲላ ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ 222 ተማሪዎች እንዲሁም በሪሚዲያል ፕሮግራም በዲላ ዩኒቨርሲቲ ሲማሩ የነበሩና ማለፍያ ነጥብ ያስመዘገቡ 1,936 ተማሪዎች በድምሩ 2,158 አዲስ ገቢ ተማሪዎችን እየተቀበለ ይገኛል። @News_For_Student @News_For_Student 18.9K views05:57