ከትንሣኤ እሁድ በኋላ ያሉ ዕለታት ስያሜ፡- #ረቡዕ- አልአዛር ይባላል፡- በዚህ ዕለት ትንሣኤና ሕይወት የሆነው ጌታ ኢየሱስ አልአዛርን ከሞት እንዳስነሳው እናስባለን፡፡ ክርስቶስ የሞትን ስልጣን የሻረ የሕይወት ራስ፤ የመቃብርን ሥርዓት ያጠፋ በትንሣኤ፡ ድል ያደረገ ንጉሥ መሆኑን እንመሰክራለን፡፡ @newayekidisat @newayekidisat 708 views06:30