መንፈስ ቅዱስ በብሉይ ኪዳን አንድ ሊቀ ካህናት በመቅደስ ሲያገለግል፣ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ያውቅ ዘንድ፣ ኡሪምና ቱሚም የተባሉትን ሁለት ድንጋዮች በደረት ኪሱ ውስጥ በማድረግ ወደ እግዚአብሔር ይቀርባል። ክርስቶስ፣ እርሱ ለእኔ ካለው ወስዶ ይነግራችኋል፣ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል በማለት ስለ መንፈስ ቅዱስ ነገረን! በዚህም፣ መንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔርን ፈቃድ መንፈስ ለሆነው ትክክለኛ ማንነታችን የሚመሰክርልን የአዲሱ ኪዳን ኡሪምና ቱሚም ሆነ! ወንድም ቢንያም ተስፋዬ @ye_adis_kidan_hiwot 874 views19:24