ክርስቶስን ማወቅ ፕሮቴስታንት የሚባል ኅይማኖት ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የፍጥረት ሁሉ ጉዳይና ናፍቆት ነው::
ፍጥረት ሁሉ የጎደለው ክርስቶስን ከማወቅ ነው ስለዚህም ፍጥረት ሁሉ የሚሞላው ክርስቶስን በማወቅ ነው::
ፍጥረትን እንዳለ የሚፈውሰው ክርስቶስን ማወቅ እንጂ የሆነ ፖለቲካዊ ርዕዮተ-አለምን ማወቅ አይደለም: ፍጥረት በሰው ፍልስፍና አይድንም በእግዚአብሔር "ፍልስፍና" እንጂ - እርሱም ክርስቶስ::
Knowing Christ is the apex of the whole creation.
ጳውሎስ:-
"እርሱንና የትንሳኤውን ኃይል እንዳውቅ . . . ክርስቶስን አገኝ ዘንድ ሁሉን ተጎዳሁ"
". . . ክርስቶስን ታውቁ ዘንድ እጋደላለሁ"
". . . ተስፋውም ፍጥረት ራሱ ደግሞ ከጥፋት ባርነት ነፃነት ወጥቶ ለእግዚአብሔር ልጆች ወደሚሆን ክብር ነፃነት እንዲደርስ ነው"
መልካም ዕለተ እሁድ ለሁላችን::
ይልቃል ዳንኤል
@nazrawi_tube