የቱንም ያህል ብንወራጭ መቼ እንደሆነ ነው የማናውቀው እንጂ የሆነ ቀን የሆነ ቦታ በሥጋ እንደ ተወለድናት ከሥጋ እንለያታለን፡ ቤንጃሚን ፍራንክሊን ተናገሩት እንደሚባለው ከሆነ በዚህ ዓለም ውስጥ ከሞትና ከግብር በስተቀር ምንም ነገር እርግጠኛ አይደለም፡ የግብሩን እርግጠኞች ባንሆንም ከቀን ወደ ቀን ሞት በሰውነታችን እየጨመረ ስለሚሄድ የሥጋን ሞት ልንክደው አንችልም። በዚህ ዓለም ውስጥ በመወለድ… 2.1K viewsΒενιαμίν, 09:05