70 ሺህ ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ሊመለሱ ነው በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን የመመለስ ስራ በ2 ሳምንት ውስጥ ይጀመራል ተብሏል። መንግስት ከዚህ ቀደም በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዊያን ወደ ሃገር መመለሱ ይታወቃል። ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመለከቱ፤ https://bit.ly/4aiszAV 35.0K views19:43