#Ethiopia : ወልዲያ ላይ ስልጠናቸው ሲከታተሉ ቆይተው የተመረቁት የወሎ ፋኖ አባላት ትናንትና ወደ ግንባር መሸኜታቸው ተሰምቷል።ዛሬ ደግሞ በሀገር መከላከያ ሠራዊቱ ምድብ(ግንባር) ቦታ እንደተሰጣቸው ታውቋል!! ጀማል አማን 35.2K views12:35