Get Mystery Box with random crypto!

freedom

የሰርጥ አድራሻ: @my_oromia
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 14.59K

Ratings & Reviews

1.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 13

2023-04-20 20:53:30 ትናንት ኔትዎርክ የሌለበት ቦታ ስለነበርኩ ለሲዳማ ወንድም እህቶቼ አይዴ ጨምበላላ ብያለሁ ቢረፍድም
@my_oromIa
2.6K views17:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-20 20:50:08 IID MUBAARAK
Warra Baranaa Kan Bara Hegeree !!

ኢድ ሙባረክ!
2.5K views17:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-18 19:28:17 የ ግም አማራ ግጥም ነው አዳምጡት
@my_oromia
3.1K views16:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-18 19:27:33
ሀገረ ኢትዮጵያ እግዚሀር ያጥናሽ
የኦሮሞ መሪ ወጣ በወንበርሽ

አብይን አውርደው ውጣ አዲስ አበባ ተወንበሩ
ላይ
ገንፎ የምበላ .... ቁጭ ብሎ የምሸና ........
የአመጋገብና የሃይማኖት ሥርዓት መስደብ ፖለቲካ የሆነበት ክልል ፤ ከንም በላይ የቄሱ ደስታና
ሽልማት
1.9K views16:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-18 11:10:00


"Gaaffiin Oromoo sadarkaa olaanaatti ilaalamu gaaffii siyaasaati. Suni deebi'u malee furmaanni tokkollee argamuu hin danda'u. Warri sirna Itoophiyaa of harkaa qaban haasaa kijibaa, imaammata kijibaa, olola kijiba dhiisanii dhugaa ofitti haasa'uu qabu. Dhugaa ofitti haasa'uu keessatti Sirna [mootota] hunda keessatti hudhaa ta'ee fuulduratti akka hin tarkaanfanne kan isaan taasise waan lama. Inni tokkoffaan, gaaffii uummata Oromoofi gaaffii cunqurfamtootaa haqaan deebisuuf qophii ta'uu. Inni lammaffaan uummatoota hundaaf kan ta'u sirna dimokiraasii beekamtii uummataa qabu ijaaruuf qophii ta'uu. Rakkoo furuu yoo barbaadan kana gochuu qabu. Kana gochuuf: sadarkaa duraatti weerara waraanaa Oromiyaa irratti diriirsan yeroo dhumaatiif dhaabuu, uummanni fedhii isaatiin hireesaa akka murteeffatu haalasaa mijeessuu qabu. Kana uummanni qabsoosaatiin argachuu qaba."
1.5K views08:10
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-17 22:45:43 ምክር ለኦሮሞ አክቲቪስት እና ሼር አድራጊዎች!!!

ያቺ ደረቅ ጣውላ ኦነግ እና ኦፌኮን የተሳደበችው የሆነ ጊዜ አነጋጋሪ ነገሮችን በማቅረብ የማይገባትን ዝና በማግኘቷ እና አሁን ላይ ግን የራሷን youtube ከፍታ የሚያይላት በመጥፋቱ በድጋሚ ለሚዲያዋ እይታን እና ትኩረትን ለመሳብ የተሳደበችው ስድብ መሆኑን ልትረዱ ይገባል።

ስለዚህ በቻላችሁት አቅም ስሟንም አትጥሩ ፣ ስድቡንም እንዳልሰማ ዝም ብላችሁ እለፉ። አጉል አጀንዳ ማድረጉን በመተው የ Youtube ሽቀላዋን እንዳትሰራ ማድረግ ነው መፍትሄው። ፖስት ያደረጋችሁም ፖስታችሁን ዲሌት አድርጉ። አንድ ሰውም ቢሆን ምን አውርታ ነው ብሎ የሷን youtube እንዲከፍት ምክንያት አትሁኑ።

ትዝ ካላችሁ የሆነ ጊዜ የኦፌኮ ፅፈትቤት ሄዳ ስታሽቃብጥ እና የሚዲያ ፍጆታ ስትሆን ነበር አሁን ደግሞ ተገልብጣ ለምታሽቃብጠው ታሽቃብጥ ኦሮሞ ስንት የሚያሳስበው ጉዳይ እያለ በአንዲት ስንጥር ጉዳይ አትጠመዱ
@my_oromia
2.9K views19:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-17 19:32:23 3ቱ የአዕምሮ ጤና ደረጃ መለኪያ መስፈርቶች

- አንድ ሰው የአስተሳሰብ ደረጃው እየወረደ ሲመጣ የኦሮሞ ጥላቻ ያድርበታል

- የአስተሳሰብ ደረጃው በጣም ወርዶ ጭንቅላቱ ላይ የሸረሪት ድር ሲያደራ የዛኔ ፋኖ ይሆናል

- ሸረሪት ያደራበት ጭንቅላቱ ሙሉ ለሙሉ በስብሶ መሽተት እና አካባቢ ማግማት ሲጀምር ደግሞ የ ኢትዮ 360 ጋዜጠኛ ይሆናል።
@my_oromia
1.3K views16:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-17 17:52:11 የህፃን ልጅ ጭንቅላት ንፁህ ነው ፊትለፊት ያየውን ብቻ አይቶ ያምናል። ቤት ሲፈርስ ሲያይ "ለምን ይፈርስባቸዋል ?" ብሎ ይጠይቃል።

ቤቱ የፈረሰባቸው ሰዎች ሆን ብለው በሰፈራ መልክ በፖለቲካ ድርጅቶች እንዲሰፍሩ የተደረጉ እና የሰፈሩበትን አካባቢ ስነልቦና ለመቀየር ፣ እንዲሁም ትንሽ ችግር ሲፈጠር ቆንጮራ እና ድንጋይ ይዘው ወጥተው ላሰፈራቸው የፖለቲካ ድርጅት እንደሚታገሉ ፣ የክልሉን ባለቤት በጎሪጥ የሚመለከቱ ቀን ጠብቀው የሚያጠቁ ፣ የአካባቢውን ዲሞግራፊ በመቀየር ፊንፊኔን ከ ደብረብርሀን ጋር በቀጥታ ለማገናኘት (የማርያም በር ለመክፈት) ተጠንቶበት የሚሰራ መሆኑን አንድ ህፃን ልጅ በህፃን ጭንቅላት ሊረዳ አይችልም ፣ መረዳትም አይጠበቅበትም ፣ አይፈረድበትምም።

ዋናዎቹ ትላልቆቹ አተላ ጭንቅላቶች እነ እሸቱ እና የአፄው ስርዓት ናፋቂ የፕሮግራሙ ታዳሚዎች ናቸው። ይሄን መስኪን ህፃን ልጅ የነሱን የበሰበሰ እና የገማ አስተሳሰባቸውን ማስተላለፊያ መሳሪያ አድርገው ነው የተጠቀሙበት።
@my_oromia
2.9K views14:52
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-16 21:28:10 አሁን ከመሸ የፋኖ ብርጌድ ትዕዛዛዊ መግለጫ ለመላው የአማራ ህዝብ አስተላልፏል። የመግለጫው አንኳር ነጥብ

ከ ፀሎተ ሀሙስ ጀምሮ እስከ ፋሲካው ድረስ መከላከያን ታግሰን የቆየነው ህዝባችን በዓሉን በሰላም እንዲያሳልፍ ብለን ነው። መከላከያው መሳሪያችንን ሲነጥቀን ያለምንም ትግል ስናስረክብ የነበረው በፆመ ህማማት መጨባበጥም ሆነ መነካካት ስለማይቻል ከጠላት ጋር ብንተናቀቅ ሀጥያት ስለምንገባ ብለን እንደሆነ ይታወቃል። ይሄን ጠላቶቻችንም ጭምር ያውቃሉ።

ዛሬ ግን በዓሉ ስለተገባደደ ከነገ ጠዋት ጀምሮ በህማማቱ ምክንያት የተነጠቅነውን ጠመንጃ አስመልሰን በ 24 ሰዓት ውስጥ ሁላችንም የአማራ ተወላጆች 4ኪሎ ተቃቅፈን እንገባለነ። ወራሪ ወረሞ ወደ ማዳጋስካር እንመልሳለነ። ዘራፍ ዘራፍ

ይላል መግለጫው ።
መልካም እድል ተራራው አማራ ነገ ከ4 ኪሎ መግለጫ እንደምትሰጥ እንተማመንብሀለን
@my_oromia
1.7K views18:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-16 18:48:44
ሰሞኑን በጋዜጠኛ እንዳልካቸው ዘነበ እና በ አንዲት ቆሞቀር አማራ መካከል የተደረገ ቃለምልልስ ይህን ይመስላል

ቆሞቀሯ አማራ:- ለምንድነው ሁልጊዜ ኦሮሞን ከሌላው ለይተህ እወዳለሁ እያልክ የምታወራው ?

እንዳልካቸው :- ኦሮሞን ከልቤ የምወድበት ምክንያት " እኔ በዶርዜነቴ እኮራለሁ" ስል በጣም ደስ ይለዋል። እኔ በማንነቴ ስኮራ ከኔ እኩል ይደሰታል። ራሴን ልሁን ስትዪ በጣም በደስታ ይቀርብሻል።
አለ ደግሞ (አማራ) " እኔ ዶርዜ ነኝ" ስል " የበታችኝነት ስሜት አለብህ" እያለ ሊያሸማቅቀኝ የሚሞክር። ኢትዮጲያዊነት ማለት የሱ ባህል እና አስክስታ የሚመስለው። ከዚህ አይነቱ ጋር መቼም አልግባባም። ማንም እርር ድብን ማለት ይችላል ኦሮሞ ውስጤ ነው እወዳቸዋለሁ።

ቆሞቀሯ አማራ:- አማራው እኮ የሚሰድቡህ ከኢትዮጲያዊነት.....

እንዳልካቸው:- ምን ያመጣሉ ቢሳደብ ? ከምላስ ውጪ ምን አላቸው ? ጮኸው ጮኸው ሲደክማቸው ዝም ይላሉ
@my_oromia
2.6K views15:48
ክፈት / አስተያየት ይስጡ