ከምስኪኖች ጋር… ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለው ዱዓ ያደርጉ ነበር፦ ﴿اللهمَّ أحْيِني مِسكينًا، و أمِتْني مسكينًا، و احشُرْني في زُمرةِ المساكينِ﴾ “አላህ ሆይ! ከምስኪኖች ጋር አኑረኝ። ምስኪንም አርገህ ግደለኝ። ከምስኪኖችም ጋር ቀስቅሰኝ።” ሶሂህ አልጃሚ: 1261 1.3K viewsumu abdul basit ቁጥብ ሁኚ ውድ ትሆኛለሽ , 12:52