وَلَا تَحْسَبَنَّ ٱللَّهَ غَٰفِلًا عَمَّا يَعْمَلُ ٱلظَّٰلِمُونَ ۚ إِنَّمَا يُؤَخِّرُهُمْ لِيَوْمٍۢ تَشْخَصُ فِيهِ ٱلْأَبْصَٰرُ «አላህንም በደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ፡፡ የሚያቆያቸው ዓይኖች ከሚያዩት አስደንጋጭ እና ልብን የሚሸብሩ ክስተቶች የተነሳ የሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው፡፡» (ኢብራሂም:42) 1.5K viewsumu abdul basit ቁጥብ ሁኚ ውድ ትሆኛለሽ , 13:56