ከተረሱ ሱናዎች ሊሆን ይችላል…… ሩቅ ላለ ወንድም ስሙን ጠቅሶ ዱዓ ማድረግ; ለየት ባለ መልኩ ዳዕዋ ላይ የሚንቀሳቀሱ ወንድሞች በዱዓችን ልናወሳቸው ይገባናል። ውዱ ነብይﷺ ያሉትንም አስታውስ; «ما من مؤمن يدعو لأخيه بظهر الغيب إلا قال الملك الموكل: آمين ولك بمثله» «ሩቅ ላለ ወንድሙ ዱዓ የሚያደርግ አንድም ሙእሚን የለም: በዚህ ነገር ላይ የተሾመው መላኢካ “ኣሚን ለአንተም እንደዛው” ቢለው እንጂ።» @Muslimstudentsgroup 211 viewsumu abdul basit ደግ ልቦች ከውብ ፊቶች ይበልጣሉ ቁጥብ ሁኚ ውድ ትሆኛለሽ , edited 20:11