ሀሰነል በስርይ አላህ ይዘንለትና እንዲህ ብሏል። ሰደቃ የገንዘባችን ዘካ እንደሆነው ሁሉ በሽታም የአካላችን ዘካ ነው። የማይታመም አካል ልክ ዘካ እንዳማይወጣለት ገንዘብ ነው። [ آداب الحسن البصريّ ص: 53 ]. @Muslimstudentsgroup 2.6K views 𝙯𝚞𝚣𝚞 𝓫𝓲𝓷𝓽 𝙮𝙪𝙨𝙪𝙛 ቁጥብ ሁኚ ውድ ትሆኛለሽ , 06:31