የአስራ አንድ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት (ሲኦፒ) ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋር ለመወያየት የቀረበለትን ጥሪ ውድቅ ያደረገው መንግሥት በአገሪቱ አሳሳቢ ጉዳዮች ላይ የመነጋገር ፍላጎት ስለሌለው መሆኑን ገለጸ። ኦፌኮ ከጠቅላዩ ጋ የተደረገውን ውይይት እንዲሳተፍ ቢጠየቅም ጥያቄውን አለመቀበሉን ተናግረዋል። 17.8K views09:21