#ዜና_አፈና ክቡር መልዓከ ሠላም ተስፋ ሚካኤል አሰፋ የጅማ ፣ የየም እና የኮንታ አኅጉረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ዛሬ ጥር 22 ቀን 2015 ዓ.ም ጠዋት 12:30 ላይ ዲፖ ከሚገኘው የኮንዶሚንየም መኖርያ ቤታቸው በክልሉ የጸጥታ ኃይል ታፍነው ተወስደዋል። ወደየት እንደወሰዷቸው እስከ አሁን የታወቀ ነገር የለም። ለተጨማሪ መረጃ http://t.me/ayuzehabeshaofficial 21.2K views05:34