አይሳካልኝም ብለህ ስትብሰለሰል ከቆየህ ከብዙ ጭንቀት በኋላ በመጨረሻም ስጋትህ ሁሉ ከንቱ ሆኖ አል | ABX
አይሳካልኝም ብለህ ስትብሰለሰል ከቆየህ ከብዙ ጭንቀት በኋላ በመጨረሻም ስጋትህ ሁሉ ከንቱ ሆኖ አልፎ ስታገኘው …. እንዲህ ትላለህ
- ለካ ዝምብዬ ነበር የተጨነቅኩት፣
- መጨነቄ ከተገቢው በላይ ነበር፣
- እንደው ዝምብዬ እኮ ነው የፈራሁት፣
- መረጋጋት ነበረብኝ፣
- ክፉ መጠርጠሬ ትክክል አልነበረም፣
- ሁሉ ነገር በእጄ መስሎኝ ነበር ዝምብዬ ተስገበገብኩ፣
- ለወቀሳና ለመጥፎ አቋም ቸኩያለሁ፣
- የማያልፍ ማዕበል የለም፣ ላያልፍ የመጣ ነገርም የለም፣
አላህዬ መልካም ነገር እንጂ አያስብልኝም።
ከአላህ ጋር ሊኖረን ከሚገቡ ሥርዓቶች መካከል በመከራ ጊዜ አለመደናገጥ፣ በችግር ጊዜ አለመረበሽ ነው፡፡
http://t.me/MuhammedSeidABX