Get Mystery Box with random crypto!

የስልጤ ሰፈሩ #ሥላሴ ባለፈው በአህዛብ የድንጋይ ድብደባ የደረሰበት በሀራጅ ሊሸጥ ነው፡፡ መጀመሪያ | ምጥን ቅመም (Mitin Kimem)

የስልጤ ሰፈሩ #ሥላሴ ባለፈው በአህዛብ የድንጋይ ድብደባ የደረሰበት በሀራጅ ሊሸጥ ነው፡፡
መጀመሪያ ቦታው ሲመሰረት በአካባቢው ምንም አይነት ቤተክርስቲያን ስለሌለ የምእመናኑ ጥያቄ ስለነበር ነበር፡፡ እናም መስራች ኮሚቴው በአካባቢው ለቤተክርስቲያን የሚሆን ቦታ ይኖር ይሆን ብሎ ፍለጋ ጀመረ ምንም አይነት ምቹ ቦታ ግን ሊገኝ አልቻለም አማራጭ ሲጠፍ በአካባቢው በቆሻሻ መጣያነት የሚያገለግል ወንዝ ብዙ ሰዎች እየተዘረፉና እየተደፈሩ የወንበዴ ሰርቆ መደበቂያ ጎድጓዳ ቦታ ነበር፡፡ ለምን ቆሻሻውን አጽድተን ገደላማውን መሬት በሙሉም ባይሆን በጥቂቱ ደልድለን ቤተክርስቲያኑን እዚህ ቦታ ላይ አናሳርፈውም የሚል ሀሳብ መጣ ፡፡ መስራች ኮሚቴውም የተሻለ ቦታ እንደማይገኝ ስለተረዳ ባንድ ድምጽ አጽድቆ ወደ ስራ ገባ ፡፡ መንግስትም ቦታውን አጽድተን ወንጀል ከመስሪያ ቤተክርስቲያን እናድርገው ቦታውን ሲሉ ጠየቁት ፡፡ በየመስርያ ቤቱም በመዞር ህጋዊ ለመሆን የሚያስፈልገውን እርምጃ እየሄዱ ሳለ ለመጨረስ ጥቂት መንገዶች ሲቀራቸው ካህናቱ ታቦቱን አስባርከው ይዘው መጡ፡፡ አማራጭ ስላልነበረ ከወንዙ በቅርበት ባዶ ቦታው ጋር ወዳለው ክርስቲያን አመሩ ሐጥቂጥ ጊዜ ግማሽ ይዞታህን ልቀቅ ካጠገብህ ያለው ሜዳ ሲያልቅ ታቦቱ በሚሰራለት መቃኞ ያርፋል እስከዚያው አንተ ጋር ይረፍ ብለው ግማሹን ይዞታውን ለታቦቱ ከፍሎ እንዲሰጥ ተደረገ

በዚያችው 100 ካሬ ላይ ታቦቱ ገባ ማእጠንቱ ተጀመረ ኪዳኑም ቀጠለ..... ይህ ነገር ያልተመቻቸው የአካባቢው አክራሪ ሙስሊሞች ከቤተክርስቲያኑ ጀርባ ቤት በመከራየት ትላልቅ ስፒከር ሰቅለው መስኪድ አደረጉት ከዚያም ያ ለቤተክርስቲያን ሊሆን የታሰበውን ቦታ ለኛም ይገባናል ማለት ጀመሩ

ይህ አካሄድ ምእመናኑን እጅግ አሳዘነ ወደሚመለከተው አካል ብዙ አቤቱታዎች ቀረቡ ምንም መልስ የለም!! እንደውም አልፎ አልፎ በሚፈጠሩት በሁለቱ ቤተ እምነት አማኞችን ጸብ ምክንያት በማድረግ ቦታው ለማንም አይሆንም በማለት መንግስት ሙሉ በሙሉ እስከ ወንዙ ድረስ ታጥሮ እንዲቀመጥ አድርጎታል በኀላም የደሃ ደሃ ቤት መስሪያ ኘሮጀክት በሚል ሰበብ ቦታውን አሳልፎ ሰጥቶታል ፡፡ የካራ መስቀለ ሰላም ቅድስት ሥላሴ ግን በዚያች 100 ካሬ ቦታ ለ3 አመታት እንዲቀመጥ ተደረገ !!! እሱም ይሁን እግዚአብሔር ቀን አለው ቀን ይወጣለታል ብለን ቁጭ እንዳልን ሌላ ዱብዳ መጥቶብናል ፡፡ ደብሩ ያረፈበት ቦታ ባለቤት ነጋዴ ስለነበር ቦታውን መያዝ አድርጎ ከባንክ ብር ተበድሮበታል

ሆኖም ብዙ የመክፈል ሙከራ ቢያደርግም ሊሳካለት ስላልቻለ ደብሩ ላይ ሀራጅ ሊወጣ ግድ ሆኖ ነበር ግን የደብሩ አስተዳደር እና ሰበካ ጉባኤ ባደረገው ሰፈር ለሰፈር የድረሱልኝ ጥሪ 465,000 ብር በብድርና በስጦታ መልክ ሊያገኝ ችሏል!!! በዚህም ምክንያት ሀራጁ ተሰርዞ ለእፎይታ የምትሆን ትንሽ ጊዜም አግኝተን ነበር በአሁኑ ሰዓት ግን ባንኩ ከዚህ በኀላ በምንም አይነት መልኩ እዳው ካልተዘጋ ማለትም 772650.23 ብር ካልተከፈለ ሀራጁን እንደማያስቆም ነግሮን ጨረታውን በድጋሚ አውጥቶታል፡፡ የአካባቢው አክራሪ ሙስሊሞች ብር አዘጋጅተው ቦታውን ለመግዛት እንደወሰኑም መረጃው ደርሶናል ቀጣዩ ምን እንደሚሆን ማሰብ በጣም ይከብዳል ስጋ ወደሙ የተፈተተበት የአምላክ ደም የነጠበበት ቅዱስ ቦታ እንደ አግያ ሶፍያ መስኪድ ሊያደርጉት ዝግጅታቸውን የጨረሱ ይመስላል ለማንኛውም ሰበካ ጉባኤውና ልማት ኮሚቴው እንቅልፍ ካጣ ቆይቷል በዚህም ያቅሙን ሁሉ እየሞከረ ይገኛል በከተማዋ ያሉ አቅም ያላቸው የቤተክርስቲያን ልጆች ጋር በመዞር ወደ 260,000 አካባቢበ ሁለት ቀን ለመሰብሰብ ተችሏል ቀጣዩ ቀሪ ብር አሳሳቢ ነው እንግዲህ ሁሉም ካለፈ በኀላ ከሚፀፀት ከወዲሁ ያቅሙን ያደርግ ዘንድ አደራችንን እናስተላ
ልፋለን የካራ መስቀለ ሰላምየልማት ኮሚቴ አካውንት 1000387442344