በመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መሰጠት የተጀመረው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና የጠዋቱ መርሃ ግብር ተጠናቋል፡፡ በጠዋቱ መርሃ ግብር የእንግሊዝኛ ፈተና የተሰጠ ሲሆን ከሰዓት (ከ9፡00-12፡00) የሒሳብ ትምህርት ፈተና የሚሰጥ ይሆናል፡፡ የማህበራዊ ሳይንስ ፈተና ከሐምሌ 19 እስከ 21/2015 ዓ.ም እንደሚሰጥ ይታወቃል፡፡ ምስል፦ አምቦ ዩኒቨርሲቲ @tikvah_education 14.6K views12:12