ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በሁለት ፕሮግራሞች የሦሥተኛ ዲግሪ (PhD) ትምህርት መስጠት ሊጀምር ነው። ዩኒቨርሲቲው በ Accounting & Finance እና በ Management ፕሮግራሞች በተያዘው በጀት ዓመት ትምህርት መስጠት እንደሚጀምር አሳውቋል። ዩኒቨርሲቲው በሦሥተኛ ዲግሪ (PhD) ትምህርት የሚሰጥባቸው ስፔሻሊቲ ፕሮግራሞች፦ • PhD in Accounting • PhD in Finance • PhD in Human Resource Management • PhD in Marketing Management • PhD in Business Leadership @Minster_of_education 1.7K views04:23