Get Mystery Box with random crypto!

Michael Z Ethiop

የቴሌግራም ቻናል አርማ mikaelzethiop — Michael Z Ethiop M
የቴሌግራም ቻናል አርማ mikaelzethiop — Michael Z Ethiop
የሰርጥ አድራሻ: @mikaelzethiop
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.88K
የሰርጥ መግለጫ

ሃይማኖታዊ፣ አገራዊ፣ ፖለቲካዊና ማኅበራዊ ጉዳዮቻችን ይቀርቡበታል!

Ratings & Reviews

4.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

2

3 stars

0

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-02 05:29:23
የዓለማችን አራት ሕፃናት በጦርነት ውስጥ የተናገሩት

1 በሦሪያ ጦርነት የቆሰለው ሕፃን ለዶክተሩ «እኔ ወደ ፈጣሪ መሄዴ ነው የሆነውን ሁሉ እነግረዋለሁ»•••
2 ኢራቅ ሞሱል ውስጥ ቆስላ እየሮጠች ካሜራ ማኑ ሲቀርፃት «አጎቴ እባክህ ቪዲዮ አትቅረጸኝ ምክንያቱም ሂጃብ አለበስኩም»•••
3 አንድ ሕፃን በፍልስጤም እጅግ በጣም ይራብና «ፈጣሪ ሆይ እባክህ በቶሎ ውሰደኝ አንተ ከወሰድከኝ በገነት ውስጥ አልራብም እዛ እበላለሁ»•••
4 በአፍጋኒስታን ጦርነት እጁ ክፉኛ የቆሰለው ሕፃን ለሕክምና ዶክተር ጋር ወስደውት ለዶክተሩ «ዶ/ር እጄን ስትቆርጠው ልብሴን አትቁረጠው ተጠንቀቅ ምክንያቱም እኔ ሌላ ልብስ የለኝም እና» አለው•••
የጦርነት አስከፊነትን እንማር
ሰላም ለሀገራችን

#ሸር!

@DebteraMedia
227 views/\/\!|<@e|, 02:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-09-01 21:11:39
355 views/\/\!|<@e|, 18:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 08:26:19
በኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በግብፅ በሚገኘው የጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን በዓለ ከትላንት ከዋዜማው ጀምሮ እረፍቱ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
593 views/\/\!|<@e|, 05:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 06:37:56

507 views/\/\!|<@e|, 03:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 09:09:15
"ርእዮ ለይብኪ ዓይነ ልብ ዘቦ"
። ⋅⋅⋅⋅⋅⋅⋅⋅⋅⋅ ።

የሰላም ልጆች ሰላም ማጣታቸው ለምንድን ነው?

ሁለቱ የክርስትና ማህበረ ሰቦች እንዲህ የሚያባላቸው ምንድን ነው? ማን ነው?

እኛስ የሰላም አቅም የማስታረቅ ኃይል እንዴት ነው ያጣን?

የእውነት ከአመኑበት ክርስትና በላይ የሚበልጥ ጠብ ኑሮ ነው?
ለሰማያዊ ዓላማ በንዲት ርትዕት ሃይማኖት ኪዳን ከተስማሙ ለምን ሴራ አሸነፋቸው?

ወይስ ኪዳኑን ለይምሰል ነው ያመኑበት ?

ስሁት ርዕዮት ስሁት ፖለቲካ ከክርስቶስ ወንጌል በላይ እንዴት ሊያሳምናቸው ቻለ?

የማንኛውም ሰው ሞት ይልቁንም የክርስቲያኖች ሞት የሚያበቃው ምን ቢሆን ነው?

ቤተ ክርስቲያንም ልጆቿን ማስታረቅ ለምን አልቻለችም ? ልጆቿን አንተም ተው አንተም ተው ማለት እንዴት አቃተን?

በመሳሰሉት እንወያይ እስቲ ወደመፍትሔም እንምጣ፡፡
እኔ ግን በግሌ ሁለቱን ክርስቲያን ወገኖች በስሁት ፖለቲካ ሲተላለቁ ማስታረቅ ባለመቻሌ የሁልጊዜ የህሊናየ ለምጽ ነው፡፡

☞ የኔታ ገብረ መድኅን እንየው
585 views/\/\!|<@e|, 06:09
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 09:01:47
460 views/\/\!|<@e|, 06:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 09:01:42 እስኪ ከዐቢይ አሕመድ የኦሕዴድ ሠራዊት ጋር ለመሰለፍ የሚያሳምን አንድ ምክንያት አምጣ?

1. በወለጋ ኦሮሚያ በሁለት ቀናት ዉስጥ ብቻ ሦስት ሺህ አማራዎች ሲጨፈጨፉ የኦሕዴድ መከላከያ ሠራዊት ቆሞ ተመልክቷል። የኦሕዴድ ሚሊሻም የዘር ማጥፋቱ ተባባሪ መሆኑ ተዘግቧል።

2. በተደጋጋሚ እና በታላቅ ጥላቻ የአማራን ሕዝብ በወለጋ፣ በመተከል እና በብዙ አካባቢዎች (ኦሮሚያ በሚባለዉ ክልል ዉስጥ) አማሮችን ከኦነግ ሸኔ ጎን ተሰልፎ የሚጨፈጭፈዉ የኦሕዴድ ሚሊሻ ነዉ።

3.አማሮች በጅምላ ሲጨፈጨፉ በሳቅ የሚፈነዱት፤ በደስታ በታላቅ ፌስታ የሚጨፍሩት የኦሮሞ ተቃዋሚ መሪዎች እነ መራራ ጉዲናን ጨምሮ ከኦሕዴድ አመራሮች በተለይም ከዐቢይ እና ከሽመልስ ጋር እየተመካከሩ ነዉ።

4. ይባስ ብለዉ ዞረዉ የአማራን ወጣት ለመምታት እና ለመክሰስ በአማራ ክልል ራሳቸዉ የሐሰት ግጭት እና የሃይማኖት ትርምስ እየፈጠሩ ተረባርበዉ አማራን በጅምላ እያሰሩ የሚያዋርዱት በዐቢይ አሕመድ የሚመሩት ኦነጋዉያን ሸኔዎች የኦሮሞ ተቃዋሚ የፖለቲካ ኃይል ነን የሚሉት ናቸዉ።

5. ከጥንታዊ የአባቶችህ ምድር ከአዲስ አበባ ሳይቀር እየነቀሉህ አዲስ አበባ የአማራ ሀገር አይደለም የሚል ፖሊሲ እያራመዱ አማሮች ከአማራ ክልል ወደ አዲስ አበባ እንዳይገቡ የሚከለክሉህ እና በአማራ ሕዝብ ዉርደት ላይ የሚሳለቁት የኦህዴድ ኃይሎች ናቸዉ።

6. ከወያኔ ጋር ተዋግተዉ የብልጽግናን ሥልጣን ያጸኑለትን ፋኖዎች አማራ ስለሆኑ ብቻ በጅምላ ብዙዎቹን ረሽኗቸዋል። ከዐሥራ አምስት ሺህ በላይ ፋኖዎች በየስርቻዉ እንደታሰሩ መረጃዎች ያሳያሉ። ነብስና ዐቅም ያላቸዉን ፋኖዎች ጥሻ ለጥሻ እያሳደዳቸዉ ነዉ።

ዉለታዉን በክህደትና በታላቅ ጸረ አማራ ሥነልቦና የፈጸመዉን ኦነግ/ኦሕዴድን አሁንም አዘለህ እየዞርክ ለዚህ ኃይል ፋኖ ሆኜ ወይም ወታደር ሆኘ እሞታለሁ ካልክ ሞትህ ከንቱ ነዉ። ምክንያቱም በአንተ ሞት ላይ ሥልጣኑን የሚያጸናዉ ኦነግ/ኦሕዴድ ተመልሶ ምናልባትም በአንድ ቀን ዐሥር ሺህ አማራ ዘመዶችህን እየጨፈጨፈ ምድሪቱ ከአማራ ዘር የሚያጸዳ የዲያቢሎስ ተላላኪ ነዉና። ለዲያቢሎስ ኃይል ምን በወጣህ ተሰልፈህ ትሞታለህ?

ወደፊትም ኦሕዴድ/ኦነግ ቢያሸንፍም ወይም የሕወሓት ኃይል ቢያሸንፍም የአማራን ዘር አዋርዶ ከምድር ከማጥፋት አይመለሱም። የነዚህ ኃይሎች አንድ የጋራ መንፈስ የዲያቢሎስ መንፈስ ነዉ። ይሄም የዲያቢሎስ መንፈስ ዉጊያዉ ከተቀደሰዉ የእግዚአብሔር ኃይል ጋር ነዉ። የእግዚአብሔርን ኃይል የደመሰሰ የሚመስለዉም እግዚአብሔርን የሚፈሩ ነገሮችን ሁሉ በማጥፋት፣ በማዋረድ እና በማኮስመን ነዉ። ለብዙ ሰዉ ባይገለጽለት በሌላ አባባል ነገደ አማራን የማጥፋት ሂደቱ ከዲያቢሎሳዊ ተልዕኮ ጋር ሁሉ የተያያዘ ነዉ

እስቲ ከኦሕዴድ ሠራዊት ጋር ለመሰለፍ የሚያሳምን አንድ ምክያት አምጣ? ሰዉነትህን የሚጠላ ኦሕዴድ/ኦነግ እንዲገዛህ ምን በወጣህ ለሞት ትሰለፋለህ? ኢትዮጵያን እንደሆነ ኦነግ/ኦሕዴድ እንደ ግል ዕቃዉ ተቆጥሮ የመጨረሻዉ የሰበአዊነት ዉርደት ዉስጥ ከቷታል። እና አንተ ለኦነግ/ኦሕዴድ የሥልጣን መደላድል መስዋዕት የምትሆነዉ ምን በወጣህ ነዉ? እስቲ ከኦሕዴድ ሠራዊት ጋር ለመሰለፍ የሚያሳምን አንድ ምክያት አምጣ? በዘርህ መጨፍጨፍህ? መዋረድህ?ከአባቶችህ ርስት ላይ መነቀልህ? ከሥራህ ቦታ ላይ ዘርህ ተቆጥሮ መባረርህ?

ይህ ጥያቄ የኦነግ/ኦሕዴድ ቅጥረኛ አማሮችን አይመለከትም። ወይም በመላዉ የአማራ ሕዝብ ዉርደት የራሳቸዉን ቡድናዊ ትርፍ የሚያሰሉትን ዶሮ ራሶች አይመለከተም።

እና መፍትሔዉ ምንድን ነዉ ካልከኝ መፍትሔዉ አንድ ነዉ። ለኦነግ/ኦሕዴድ አሽከር በመሆን እየተዋጋህ ከመሞት የራስህን ሠራዊት መሥርተህ በክብር ሙት። ሞት እንደሆነ መልኩ አንድ ነዉ ሁሉም ሞት ወደ አፈር የሚቀይርህ ነዉ። ወያኔንም ኦነግ/ኦሕዴድንም በአንድ ጊዜ የሚዋጋ ሠራዊት ይኑርህ።

--የአባቶችህን ሀገር ኢትዮጵያን በአጠቃላይ የሚያድን ሠራዊት መሥርት።
--ለዚህም ሙት። እንደ ኦነጋዊ/ኦሕዴዳዊ እንዲሁም እንደ ጠባቦቹ ሕወሓታዉያን ስለ ኢትዮጵያ ምን አገባኝ አትበል።
---የምትድነዉ ኢትዮጵያን ፈጽመህ ከጠላቶችህ እጅ ፈልቅቀህ ስታወጣ ብቻ መሆኑን እወቅ።
--የማንም ቅጥረኛ ወታደር እና ጠመንጃ ተሸካሚ ሆነህ ግን አትሙት።

የብልጽግና ካድሬዎች ሆ ሲሉ አብረህ ሆ አትበል። ክብር የሚሰማህ ሰዉ ከሆንክ እዉነታዉ ይሄ ብቻ ነው።

=========በሸንቁጥ አየለ============
483 views/\/\!|<@e|, 06:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-28 20:53:35
605 views/\/\!|<@e|, 17:53
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 19:37:48
244 views/\/\!|<@e|, 16:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 19:37:45 #Now, what is expected from Orthodox Christians, both young and old, is not "being good" but "doing good". In other words, what makes you righteous at the end is the Covenant through doing good in the name of the saints and their intercession. (Matthew 25:34-40)
#Not only the name of being good, but doing good , the doctrine by which we are being righteous is always available with us, the Orthodox.
#Shalom!!!
Zerihun M. Gizaw
242 views/\/\!|<@e|, 16:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ