Get Mystery Box with random crypto!

ገብርሔር የተፈጥሮን ፀጋ ያለ ስጋት ለገዳማውያን በእግዚአብሔር እጅ መውደቅ ይሻላል ብለው ሰ | መዝሙረ ዳዊት

ገብርሔር

የተፈጥሮን ፀጋ ያለ ስጋት ለገዳማውያን

በእግዚአብሔር እጅ መውደቅ ይሻላል ብለው ሰውነታቸውን በፊቱ መከራውን ያስችሏታል!

በገጠሪቷ ኢትዮጵያ ፣ በምድረበዳ ፣ በተራራ ፣ በዋሻ እና ጉድጓድ የሚኖሩ ገዳማውያን እናቶች የተፈጥሮን ሂደት ወይም የወርአበባ እንዴት ያስተናግዱት ይሆን?

ብዙ ሴት መነኮሳይት እናቶች እና እህቶች የተፈጥሮ ሂደት ፈተናቸው ነው!

በዓታቸውን ዘግተው ስለሀገር ሰላም ሌትተቀን ለሚጸልዩ ሴት መነኮሳያት ከሰኔ 5 እስከ ሐምሌ 5 የሚቆይ ልዩ የድጋፍ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ተዘጋጅቷል!

ይህ ብቻ አይደለም በዚህ የድጋፍ ማሰባሰቢያ ዘመቻ በየገዳማቱ ላሉ በአልጋ ላይ ለቀሩ አረጋውያን መነኮሳት የንፅህና መጠበቅያ ከ1000 በላይ ዳይፐር እና ለ2000 ሴት መነኮሳት የ6ወር የንፅህና መጠበቅያ ፓድ እንዲሁም ከ40 በላይ የጤና ባለሙያዎች ለእነዚሁ ገዳማውያን ነፃ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅታችንን አጠናቀናል።

ለዚህ የበረከት ጥሪ እኔ ፣ አንቺ ፣ አንተ ሁላችንም ተጋብዘናል።

በአይነት ድጋፍ ማድረግ ለምትፈልጉ ሾላ የካ ፖሊስ ጣብያ ፊትለፊት እልፍ ፀጋ ህንፃ 4ተኛ ፎቅ መተው ያበርክቱ።

የህክምና ባለሞያዎች ሙያዊ እገዛችሁ ያስፈልገናል እና ኑ አብረን ገዳማውያንን እናክም።

ይህንን በጎ አላማ በገንዘብ መርዳት የምትፈልጉ

በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት
1000480421209

ወይም

በአቢሲኒያ ባንክ
95999328

ደብረ ቁስቋም በማለት በመለገስ ለገዳማውያን እናቶች እህቶች እንድረስላቸው!

ለበለጠ መረጃ፡-0912920992 ፣ 0923289169 ወይም 0986348964

የተፈጥሮን ፀጋ ያለ ስጋት ለገዳማውያን

በምችሉት ቻናል ያላችሁ ሁላችሁም በአምላከ ቅዱሳን ስም እጠይቃለው ለሁሉም አድርሱልኝ