እንደምን ዋላችሁ ለእመጓ ቅዱስ ዑራኤል ፀበልተኞች አሉ እባካችሁ የምትችሉትን እናድርግ ብዬ በጠየኩት መሰረት የእመቤታችን ማህበርተኞች ሰብስባችሁ ለሰጣችሁኝ ለንፅህና መጠበቂያ የሚሆን ሞዴስ እንዲሁም ልብስ ስኮር ማድረሳችንን እናሳውቃለን ባልኳችሁ መሰረት ይሀው አድርሰን ፎቶውን ሰተናል ላደረጋችሁት ትብብር እመቤቴ ማህበራችሁን ታስፋላችሁ ተሰብስበው ነበረ ተበተኑ ዘምረው ነበረ ዘፈኑ ቆርበው ነበር አፈረሱ ከሚል የምቀኛ የተንኮለኛ ወሬ እመቤታችን ትጠብቃችሁ ያው እንደሚታወቀው እሁድ 11/03/15 ወደ እመጓ ጉዞ አዘጋጅተናል አላማውንም ታቃላችሁ ለመሄድ የደወላችሁልን የተመዘገባችሁ ስትመጡ አንድ እንድ ነገር ። በሶ ፣ ቆሎ፣ ስኮር ፣ ሞዴስ ፣ ልብስ ካላችሁ ይዛችሁ መቲችሁ በድጋሚ እንድንሰጥ በአምላከ ቅዱስ ሚካኤል ስም እንጠይቃለን ስለምታደርጉት ነገር በሙሉ ምስጋናችን የበዛ ነው። መንፈሳዊ ጉዞ ወደ እመጓ እና ሰረርኩላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ የጎዞው መነሻ ቀን ህዳር 11 12 ቅዱስ ሚካኤልን አንግሰን በ 13 መመለሻ የጎዞ ዋጋ 900 ብር መስተንግዶን ማረፊያን ጨምሮ መነሻ ሰአት 11 እሁድ መነሻ ቦታ መስቀል አደባባይ መገናኛ አያት አደባባይ በዚህ ስልክ ደውለው መመዝገብ ይችላሉ 0991324844 ጥያቄ ሀሳብ አስተያየት ካላችሁ በውስጥ መስመር @Estifo_17 ያናግሩን። 6.4K views••●◉ Estifanos ◉●••, 08:38