Get Mystery Box with random crypto!

➢ ተማኀፀንኩ በዘባንኪ ዘአግመረ ርስነ መለኮታዌ እሙነ ሐውጽኒ ድንግል ወናዝዝኒ ፍጡነ ➢   ሰቆ | መዝሙረ ዳዊት

➢ ተማኀፀንኩ በዘባንኪ ዘአግመረ ርስነ መለኮታዌ እሙነ ሐውጽኒ ድንግል ወናዝዝኒ ፍጡነ ➢

  ሰቆቃወ ድንግል ዘደረሰ አባ ገብረኢየሱስ ዘደብረ መጓዬና

በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

➢ እንኳን ከ፴፫ቱ ከእመቤታችን በዓላት አንዱ ከስደት ያረፈችበት በዓለ ቊስቋም ማርያም በዓል በሰላም አደረሳችሁ ➢

  ኀዳር ፮ ቦእ እግዚእነ ውስተ ደብረ ቊስቋም ወፊልክስ ሊቀ ጳጳሳት ወተዝካሩ ለአባ ፍሞስ ወለንዲዎስ ወይላጥስ ወማርትሮስ ወኢላስዎስ ወቆርናልዮስ ወሱኪሮስ ወናውኔኖስ ወሊባዲቆ ወሲላስዮስ ወ፪ቱ ፻ወ፸ወ፪ቱ ማኀበረ ኤስድሮስ ሰማዕት

➢ ዘነግህ ምስባክ ➢

ዖፍኒ ረከበት ላቲ ቤተ
ወማዕነቅኒ ኀበ ታነብር እጐሊሃ
ምሥዋዒከ እግዚአ ኃይላን ንጉሥየኒ ወአምላኪየኒ

ርግብ ለርስዋ ቤት አገኘች
ዋልያም ጫጩቶችዋን የምትኖርበት ቤት አገኘች
የሠራዊት አምላክ ንጉሤም አምላኬ ሆይ እርሱም መሠዊያህ ነው

       መዝ ፹፫ - ፫

➣ ወንጌል ➣

ሉቃ ም ፳፪ ቁ ፲፬ - ፳፬

የቅዳሴ ምንባባት

፪ ቆሮ ም ፰ ቁ ፩ - ፲፮
፪ ዮሐ ም ፩ ቁ ፱ - ፍፃሜው
ግብ.ሐዋ ም ፩ ቁ ፲፪ - ፲፭

ምስባክ

ርኢክዎ ለኃጥእ ዐብየ ወተለዐለ ከመ አርዘ ሊባኖስ
ወሶበ እገብእ ኀጣእክዎ
ኀሠሥኩ ወኢረከብኩ መካኖ

➢ ትርጉም ➢

ኃጥአን ከፍ ከፍ ብሎ እንደ ሊባኖስ ዝግባም ልምልሞ አየሁት
ስመለስ አንዱም ብመለስ ግን አጣሁት
ፈለግሁትን ቦታውን አላገኘሁም

     መዝ ፴፮ - ፴፭

➣ ወንጌል ➣

ማቴ ም ፪ ቁ ፲፪ - ፍፃሜው

ቅዳሴ

ዘእግዚእነ

" ዓለሙን የምታሳረፈው ሆይ በመስቀል ላይ የተሠወረ ምሥጢርን ያሳየህ አንተ ነህ እንዳንተ ያለ ይቅር ባይና ቅዱስ ማነው "

    ቅዳሴ እግዚእነ

በዓሉን በዓለ በረከት በዓለ ሐሴት ያድርግልን ቸሩ መድኀኔ ዓለም በቸርነቱ ይማረን ከበዓለ ሚጠታ በረከት ትክፈለን በዕፅ መስቀሉ ይጠብቅን ለቅዱስ ዮሴፍ አረጋዊ ለቅድስት ሰሎሜ ለቅዱስ ጊጋር መስፍነ ሶርያዊ ለአባ ጽጌ ድንግል ለአባ ገብረኢየሱስ ለአባ ጊዮርጊስ ለቅዱስ ያሬድ ለቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ ለእቴጌ ምንትዋብ የተለመነች ለኛም ትለመነን ቸሪቱ እመ አምላክ ፍቅሯ ይደርብን ለሃገራቸው ፍፁም ሰላም ይስጥልን ሰናይ የበረከት በዓል ያድርግልን በዓልን ተከትሎ ከሚመጣ መቅሠፍት አምላክ ቅዱስ ዮሴፍ ይሰውረን

✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥

  መዝሙረ ዳዊት

                  ✧ ምስባክ ✧

              |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:
           @mezmurochh    
           @mezmurochh    
           @mezmurochh    
              |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧❀|:

        ✥••┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥