Get Mystery Box with random crypto!

የሙስሊሞች ጉዳይ ² ታላቅ የዳዕዋና የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም በጋምቤላ ክልል ማጃንግ ዞን | Abdurahman Seid (ሜጢ)

የሙስሊሞች ጉዳይ ²

ታላቅ የዳዕዋና የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም በጋምቤላ ክልል ማጃንግ ዞን ጎዴሬ ወረዳ ሜጢ ከተማ:-
ግዙፉን የሜጢ ኑር መስጂድ ግንባታ ለማጠናቀቅ እና በእውቀት የበለፀገ ማዕከል ለማድረግ የረዥም ጊዜ እቅድ የተያዘለትን አካዳሚክ ት/ቤት እና ኢስላማዊ ማዕከል (መርከዝ) ግንባታ ለማስጀመር በጋምቤላ ክልል ማጃንግ ዞን ጎደሬ ወረዳ ሜጢ ከተማ ኑር መስጂድ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ግንቦት 06/2015 ይካሄዳል።

በእለቱም:-
ኡስታዝ አቡበክር አህመድ
ኡስታዝ አህመድን ጀበል
ኡስታዝ መሐመድ ፈረጅ
ኡስታዝ አብዱልመናን (አቡ ያሲር)
ኡስታዝ ሀይደር ከድር
ኡስታዝ ሸኽ ዩሱፍ አህመድ (ቴፒ)
ሸኽ ዛኪር ኢብራሂም....
እና ሌሎችም አንጋፋ የሀገራችን ኡለሞች፣ ኡስታዞች፣ ዳኢወችና የተለያዩ የመንግስት ባለድርሻ አካላትይገኛሉ።

በዚህ ታሪካዊ ፕሮግራም ላይ በአካል በመገኘት ይህንን መስጂድ፣ አካዳሚክ ት/ቤት እና ኢስላማዊ ማዕከል (መርከዝ) ግንባታ በመደገፍ ዛሬ ለአላህ ትልቅ ብድርን አበድረው ለነገው የአኼራ ቤትዎ በእጥፍ ይሸምቱ ዘንድ ሁላችሁም ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ እንድትታደሙ ተጋብዛችኋል።

የመስጅዱ አካውንት ስም:-ኑር መስጂድ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:-1000075561249
አዋሽ ባንክ:-014221154206200