ሰላም ውድ የደብረ ብርሃን ከተማ የጥበብ አፍቃሪያን በሙሉ አርብ 19 / 9 / 2014 ዓ.ም በከተማችን ልናቀርበው የነበረው #ፍቅርዬ የተሰኘው ፊልም በአንዳንድ ጉዳዮች ላልተወሰነ ጊዜ የተራዘመ መሆኑን እየገለፅን ወደፊት የምናቀርብበትን ጊዜ የምንገልፅ መሆኑን እንገልፃለን። #እናመሰግናለን @metsihafmedia @metsihafmedia @metsihafmedia 165 views06:45