Get Mystery Box with random crypto!

ማስታወቂያ ለቁርአን ሂፍዝ መማር ለምትፈልጉ በኹለፋዑ ራሽድን መስጅ | ኑር የቁርኣን ሂፍዝ ማዕከል ـ ወሎ ـ አቀስታ

ማስታወቂያ ለቁርአን ሂፍዝ መማር ለምትፈልጉ


በኹለፋዑ ራሽድን መስጅድ ግቢ ውስጥ በመርከዝ ሰላም አዳሪ ቁርአን ሂፍዝ መማር የምትፈልጉ ከመስከረም 04/2015 እስከ 08/2015 ድረስ (ከዛሬ ሮዕብ እስከ እሁድ) ሲሆን የፈተናውን ቀን መስከረም 09/2015 ሰኞ መሆኑን አውቃችሁ በአዳሪ መርከዝ ግቢ ውስጥ እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን።

የመመዝገቢያ መስፈርት


1 ቁርአንን እያየ መቅራት የሚችል (ነዝር)
2 እድሜው ከ15 ዓመት ያልበለጠ እና
3 በመርከዙ መተዳደሪያ ደንብ የሚገዛ

ለበለጠ መረጃ:- 0967167333 / 0911911015


መርከዘ ሠላም ወሎ ከሚሴ