#JigjigaUniversity
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ እና በሳምንቱ መጨረሻ መርሃ ግብሮች በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራም ለመማር ላመለከቱ የመግቢያ ፈተና ቅዳሜ ነሐሴ 28/2014 ዓ.ም እንደሚሰጥ አሳውቋል።
ፈተናው በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ፣ በጎዴ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ፣ በደጋህቡር ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ እንዲሁም በፊቅ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ እንደሚሰጥ ተገልጿል።
ተፈታኞች ማንነታቸውን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባቸዋል።
ለፈተናው የተመረጡ አመልካቾችን በተከታዩ ሊንክ መመልከት ትችላላችሁ፦
https://www.facebook.com/614590095253065/posts/pfbid02vdXcet51zSByjSyGbknWGK1WPZUDPdJexQEopi1VyFUc1eaWGPmuWoZH2Bx8z2qhl/?extid=a&mibextid=e8qoej
Share&forward
Join
@merejamnch
@merejamnch
cross promotion መስራት የምትፈልጉ
Contact with me
@Gashtiman25