ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ቴፒ ካምፓስ ከአካባቢው ለተውጣጡ ተማሪዎች የሳይንስና ቴክኖሎጂ ስልጠና እየሰጠ ነው። በቴፒ ከተማ ከሚገኙ አምስት የመንግስት ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ የሳይንስ ትምህርቶች የፈጠራ አቅም ያላቸው ተማሪዎች በስልጠናው እየተሳተፉ ነው። ስልጠናው ተማሪዎቹ ያላቸውን የፈጠራ አቅም የሚያሳድግና በንድፈ ሀሳብ ያገኙትን እውቀት በተግባር የሚሞክሩበት መሆኑ ተገልጿል። Share&forward Join @merejamnch @merejamnch cross promotion መስራት የምትፈልጉ Contact with me @Gashtiman25 801 views13:05