#JinkaUniversity ጂንካ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጥናቸው ተማሪዎችን ነገ ያስመርቃል። ዩኒቨርሲቲው በሳምንቱ መጨረሻ መርሃ ግብር በመጀመሪያ ዲግሪ ያስተማራቸውን 202 ተማሪዎች ነገ ያስመርቃል። ከተመራቂዎቹ 58ቱ ሴት ተማሪዎች ናቸው። በተመሳሳይ በከፍተኛ ዲፕሎማ ፕሮግራም (HDP) የሰለጠኑ 69 መምህራን ነገ እንደሚመረቁ የዩኒቨርሲቲው የህዝብ ግንኙነት ቡድን መሪ ሀይረዲን መሀመድ ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል። Share&forward Join @merejamnch @merejamnch cross promotion መስራት የምትፈልጉ Contact with me @Gashtiman25 1.1K views11:42