#ሽልማት ወርቅ ያመጡ አትሌቶች #በአዲስ_አበባ 500 ካሬ ሜትር የመሬት ስጦታ ተበረከተላቸው። ሶጣታው የተበረከተው በከተማው አስተዳደር ካቢኔ ውሳኔ ነው። አትሌት ለተሰንበት ግደይ 500 ካሬ ሜትር መሬት አትሌት ጎተይቶም ገ/ስላሰ 500 ካሬ ሜትር መሬት አትሌት ታምራት ቶላ 500 ካሬ ሜትር መሬት አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ (ልዩ ተሸላሚ) 500 ካሬ ሜትር መሬት እና ወርቅ ቅብ " እናመሰግናለን " የሚል ስጦታ @meraja_tv @meraja_tv 1.3K views10:43