ድሬደዋ ከተማ አስራት አባተን የክለቡ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾሟል። አሰልጣኙ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በምክትል አሰልጣኝነት እየሰሩ እንደነበር ይታወቃል። 1.0K viewsSolbek, 09:11