አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ጋር ተለያዩ። አሰልጣኙ ባስገቡት የመልቀቂያ ጥያቄ መሰረት በጋራ ስምምነት ነው ከዋና አሰልጣኝነት የተነሱት። 1.3K viewsSolbek, edited 17:24