በምስሉ ላይ ስለተፈጠረው የተጫቀች መሳሳቅ የአሰልጣኝ ውበቱ አባተ ምላሽ
ጥያቄ ሀገርን የሚወድ ተጫዋቾችን ገንብተካል ?
አሰልጣኝ ውበቱ አባተ፦ የሀገር ፍቅር ከታች ከክለብ ጀምሮ የሚገነባ ነው እንጂ በ7ቀናት ውስጥ አይገነባም ፤ በሀዘን ወቅት የሚያስቁ ቅፅበታዊ አጋጣሚዎች ሊገጥሙ ይችላል ። በሽንፈት ውስጥ ግን አይድለም ተጫዋቾች ማንም ኢትዮጵያዊ አይደሰትም ። በተጨማሪም አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ራስን ከማግለል ጋር በተገናኘ ቀሪ ኮንትራት አለኝ ከ ቀጣሪዎቼ ጋር ተወያይተን ነው ይህንን የማውቀው ብለዋል