ክርስቲያኖ ሮናልዶ በ አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ! ፖርቹጋላዊው ኮከብ የጁቬንቱስ ተጫዋች ክርስቲያኖ ሮናልዶ የዘንድሮው የውደድር ዓመት የመጀመሪያ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታውን በነገው ዕለት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል ። ክርስቲያኖ ሮናልዶ ጁቬንቱስ በነገው ዕለት ፌሬንሲቫሮስን በሚገጥመው የጁቬንቱስ የቡድን ስብስብ ውስጥ ለመካተት ችሏል ። @mekele70enderta 5.3K views16:20