አትሌቲኮ ማድሪድ በይፋ ተጫዋች አስፈረመ ! ቶማስ ፓርቴን በመጨረሻው የዝውውር ቀን ያጡት አትሌቲኮ ማድሪዶች የቫሌንሽያውን የመሐል ሜዳ ተጫዋች ጆፍሪ ኮንዶግቢያን ለዘንድሮው የውድድር ዓመት አልፎም ለቀጣዮቹ ሶስት ዓመታት ማስፈረማቸውን ይፋ አድረገዋል ፡፡ 3.1K views12:30