አምላካችን ሆይ አምላክ ሆይ ልጆችህን አስበን(2) በክንፈ ረድኤትህ በረከትን ስጠን በምህረት እጆችህ ጸጋህን አብዛልን (2) ዓለም በወጥመዷ አምላክ ሆይ ስባ እንዳትጥለን ምራን ጌታችን ሆይ " ከኃጢያት አድነን የሰይጣን ምትኮኛ ሆነን እንዳንቀር የሰላም ባለቤት በህይወታችን ኑር እኛ ኃጥአን ነን አምላክ ሆይ አንተን የበደልን " መብራትና ዘይት " የሌለን በእጃችን " እባክህ ጌታ ሆይ ከደጅ አታስቀረን የጅህ ሥራዎች ነን አቤቱ ራራልን ምንም ብዙ ቢሆን አምላክ ሆይ እዳ በደላችን " ከፊትህ ለመቆም " መልካም ግብር ባይኖረን ስለ ቅዱሳኑ ስለተመረጡ ከጥፋት አድነን ሰውረን ከእሳት @meazahaymanot 195 viewsወንጌለ ዮሐንስ, 04:50