{وَلَا تَحْسَبَنَّ اللَّهَ غَافِلًا عَمَّا يَعْمَلُ الظَّالِمُ | Fezekir _ فَذَكِّرْ
{وَلَا تَحْسَبَنَّ اللَّهَ غَافِلًا عَمَّا يَعْمَلُ الظَّالِمُونَ ۚ إِنَّمَا يُؤَخِّرُهُمْ لِيَوْمٍ تَشْخَصُ فِيهِ الْأَبْصَارُ}
"አላህንም በደለኞች ከሚሠሩት ግፍ ዘንጊ አድርገህ አታስብ፡፡ የሚያቆያቸው ዓይኖች በእርሱ እስከሚፈጡበት ቀን ድረስ ብቻ ነው፡፡" [ ሱረቱ ኢብራሂም: 42]
ጌታየ ሆይ በዳዮችን ብርቱ የሆነ መያዝን ያዛቸው። ግፈኞች ምድርህን በግድያ፣ በሙስናና በጭካኔ ሞሏት! ፍትህህን አታዘግይብን!