#ስነምግባርን ማሳመር عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ | Fezekir _ فَذَكِّرْ
#ስነምግባርን ማሳመር
عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللهِ -صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ- قَالَ: (إِنَّمَا بُعِثْتُ لِأُتَمِّمَ مكارم الْأَخْلَاقِ).
ነብዩ ሶዐወ " እኔ የተላኩት መልካም ስነምግባርን ለማሟላት ነው" ብለዋል።
ኢማሙ ማሊክ ዘግበውታል።
قَالَ رسول الله-صَلَّى اللهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : "يَا عَائِشَةُ إِنَّ شَرَّ النَّاسِ مَنْزِلَةً عِنْدَ اللَّهِ يَوْمَ الْقِيَامَةِ مَنْ وَدَعَهُ أَوْ تَرَكَهُ النَّاسُ اتِّقَاءَ فُحْشِهِ "
(اتقاء فحشه) أي لأجل قبيح قوله وفعله
قال ابن حجر رحمه الله : "قَوْله : (اِتِّقَاء شَرّه) أَيْ قُبْح كَلَامه".
رواه البخاري ومسلم
የአላህ መልክተኛ ሶዐወ እንድህ አሉ : " ኣዒሻ ሆይ! አላህ ዘንዳ የትንሳኤ ቀን መጥፎ ደረጃ ያለው ሰው፣ ሰዎች መጥፎነቱን ለመጠንቀቅ ሲባል የተውት (የራቁት) ሰው ነው።" ብለዋል።
"ኢትቲቃኡ ፉህሺሂ" የተባለው ከንግግሩና ስራው መጥፎነት ለመራቅ ሲባል ለማለት ነው።
https://t.me/MdJemal