የሸዋሮቢት ከተማ ከንቲባ ባልታወቁ ታጣቂዎች መገደላቸው ተሰማ! የሸዋሮቢት ከተማ ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ውብሸት አያሌው ከምሽቱ 3:00 ሰዓት አካባቢ ማንነታቸው ባልታወቀ የታጠቁ ሀይሎች ጥቃት ተፈፅሞበት ህይወቱ እንዳለፈ ከስፍራው ተሰምቷል።ተጨማሪ መረጃ ከመንግስትም ሆነ ከሌላ አካል የምናገኝ ከሆነ የምናቀርብ ይሆናል። የቴሌግራም ቻናል:- T.me/matiosbirhanu 287 viewsMati Sheger, 04:02