Get Mystery Box with random crypto!

ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ቡድን Fasil kenema football club

የቴሌግራም ቻናል አርማ manfasi — ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ቡድን Fasil kenema football club
የቴሌግራም ቻናል አርማ manfasi — ፋሲል ከነማ እግር ኳስ ቡድን Fasil kenema football club
የሰርጥ አድራሻ: @manfasi
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 471
የሰርጥ መግለጫ

አንጋፋዉና ተወዳጁ ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ በ1960 ዓ/ም ተመሰረተ፡፡ይህ አንጋፋ የአጴወች ክለብ 52 አመታትን አስቅጥሯል፡፡

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-07-03 11:30:43
የፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ ስፖንሰር ዳሽን ቢራ አ.ማ እናመሰግናለን!!

#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው

@Manfasi
217 views08:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-03 11:30:42
#የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ የ2014 አመት ውድድር 2ኛ ደረጃ በመያዝ የሜዳሊያ ተሸላሚ...

ፋሲል ከነማ በ2014 የውድድር አመት የዋንጫ ጉዞ በብዙ እልህ አስጨራሽ ውጣ ውረዶች ታጅቦ የሁለተኝነት ደረጃን በመያዝ ያጠናቀቀ ሲሆን ይሄን ውጤት ተከትሎ የብር እና ሜዳሊያ ተሸላሚ በመሆን በአፍሪካ መድረክ ተወዳዳሪነትን አሳክቷል::

አፄዎቹ ጥሩ የውድድር አመትን በማሳለፍ ይበልጥ ወደ መጨረሻ ዙር አስጨናቂ ውጥረት የተላበሱ የፉክክር እና በሁሉም ረገድ ከሜዳ ውጭም ሆነ ውስጥ ለመበላለጥ በሚደረጉ የማሸነፍ ሂደቶች ውስጥ ሰፊ የነበረውን የነጥብ ልዩነት በማጥበብ ለሻምፒዮንነት እስከ መጨረሻው መስዋትነት የከፈሉት ተጫዋቾቻችን እና ደጋፊዎቻችን በመጨረሻ ዋንጫውን ቢያጡም ፕሪሚየር ሊጉ ፉክክር እና ሳቢነት እንዲኖረው ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክተዋል::

ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ የ2015 የውድድር አመት ዝግጅት ለመጀመር በዛሬው እለት በክለባችን ቦርድ አመራሮች አማካኝነት ወደ ጎንደር ጥሪ የተደረገላቸው ሲሆን ደማቅ የጀግና አቀባበል ተደርጎላቸው የክብር ሽልማት ይደረግላቸዋል በርካታ ተጫዋቾች ውላቸውን በማደስ አዲስ ታሪክ ለመስራት በፋሲል ቤት ቆይታቸውን ያረጋግጣሉ::

ተጫዋቾቻችን እና ኮችንግ ስታፉች እንዲሁም አመራሮቻችን ይሄን ታማኝ ብሎም አስፈሪ ደጋፊ ይዛችሁ ያደርጋችሁት የአሸናፊነት ተጋድሎ በዋንጫ ባይደመደም የምትችሉትን ሁሉ ስላደረጋችሁልን እናመሰግናለን!!

#እናመሰግናችኃለን!!

. #ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው

@Manfasi
190 viewsedited  08:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-03 11:30:42
አጼዎቹ እጅግ አጓጊ በነበረው የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ደምቀው የሊጉ የሁለተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀው የብር ሜዳልያ ተሸላሚ ሁነዋል።

ታላቅ ክብርና ሞገስ ለአልሸነፍ ባዩ ለአስጨናቂው ፋሲል ከነማ ተጫዋቾች እና ፋሲል በሄደበት ሁሉ ለሚጓዘው ድንቁ ደጋፊ።

#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው

@Manfasi
156 viewsedited  08:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-03 11:30:42
#እናሰመግናለን

@Manfasi
149 viewsedited  08:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-03 11:30:42
#አፄዎቹ እሁድ ጠዋት 1 ሰዓት ላይ ከፀዳ እስከ መስቀል አደባባይ የጀግና አቀባበል የሚደረግላቸው ይሆናል።

#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው

@Manfasi
135 views08:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-03 11:30:42
ፋሲል ከነማ ስፖርት ክለብ የ2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ ለሆነው የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር እንኳን ደስ አላችሁ በማለት መልዕክት አስተላልፏል::

እንኳን ደስ አላችሁ

#ፋሲል_ከነማ_ከክለብም_በላይ_ነው

@Manfasi
128 viewsedited  08:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-03 11:30:42
123 views08:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-03 11:30:42
133 views08:30
ክፈት / አስተያየት ይስጡ