የክለባችን አሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ ሰለ ዳኞች " ዳኝነቱ ወጥ አይደለም! በባለፈው ሳምንት የአሮን ዋን ቢሳካ ትፋት ፔናሊቲ ከሆነ ዛሬ ታዲያ ለምን ፔኔሊቲ አልጠሰጠንም? በጋርናቾ ላይ ከተፈፀሙ ጥፋቶች በቲንሹ አንዱ ፔናሊቲ ያሰጥ ነበር " ኤሪክ እዚህ ጋር እውነት አለው! ዳኝነት ፍፁም ልክ አይደለም! @man_united_ethio_fans @man_united_ethio_fans 13.9K views𝔸𝕤𝕙𝕖 🅤🅣🅓, edited 17:12