ኤሪክ ቴን ሀግ ፦ "በጨዋታው ብዙ አዎንታዊ ነገሮችን ተመልክተናል። ሁለት ጊዜ ከመመራት ተነስተን ወደ ጨዋታው መመለስ ችለናል ፤ በዛው መጠን ደግሞ አሉታዊ የሆኑ ነገሮችም የነበሩበት ጨዋታ ነው... "በጨዋታው ዕድሎችን አሳልፈን ስንሰጥ ነበር። ይሄ መፈጠር የሌለበትና ተቀባይነት የሌለው ነው ፤ ከዚህ መማር ይኖርብናል ፣ ነገር ግን በማሸነፋችን ደስተኛ ነኝ እናም ይህንን ማስቀጠል ይኖርብናል።" @man_united_ethio_fans @man_united_ethio_fans 22.9K viewsBura, 04:41