ማውንት ክለባችን በቀጣይ ከበርንሌ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ይመለሳል ተብሎ ይጠበቃል አሰልጣኝ ኤሪክ ቴን ሀግም ይህንን አረጋግጧል ። ሜሰን ማውንት ቀለል ያለ ጉዳት ያጋጠመው ሲሆን ጨዋታዎችንም ያልተጫወተው ለተጫዋቹ ጥንቃቄ ሲባል ነው ። @man_united_ethio_fans @man_united_ethio_fans 22.7K views 𝙴𝚕𝚊 𝙺𝚘𝚋𝚋𝚒𝚎 , edited 03:53