ጄሰን ዊልኮክስ በሚመጡት ሳምንታት የኤሪክ ቴን ሀግን የልምምድ አሰጣጥ እና አፈጻጸም ሁኔታ የሚገመግም ይሆናል። በዚህ ግምገማውም ከ አሰልጣኙ ፣ ከስታፍ አባላቱ ፣ ኮቺንግ ስታፉ እና ከ ተጫዋቾቹ ጋር ጠለቅ ያለ ስብሰባ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል። [Telegraph] @man_united_ethio_fans @man_united_ethio_fans 19.1K viewsNatan , edited 17:55