#official ማንቸስተር ዩናይትድ ከበርንማውዝ በሚያደርጉት የፕርሚየር ሊግ ጨዋታ ቶኒ ሃሪንግተን ዋና ዳኛ እንደሚሆን ተረጋግጧል። ያሬድ ጊሌት የዚህ ጨዋታ የ VAR ዳኝነቱን የሚመራው ይሆናል። @man_united_ethio_fans @man_united_ethio_fans 20.0K viewsإبـن محمد , edited 17:27