ከወኪሉ ጋር ክለባችን ንግግር ጀምሯል ! ኮቢ ማይኖ ከክለባችን ጋር በዚህ የውድድር ዘመን ጥሩ ጊዜን እያሳለፈ እንደሚገኝ ይታውቃል ታዲያ ተጫዋቹ በክለቡ ቤት ያሳየውን እንቅስቃሴ.. በብሄራዊ ቡድኑም መድገሙን ተከትሎ ከወዲሁ ክለባችን ሌላ ተጨማሪ ኮንትራተን ለማስፈረም ከተጫዋቹ ተወካዮች ጋር ንግግር ጀምሯል ። አሁን ያለው ኮንትራት እስከ 2028 ያቆየዋል ። @Man_united_ethio_fans @Man_united_ethio_fans 26.7K views 𝙴𝚕𝚊 𝙺𝚘𝚋𝚋𝚒𝚎 , edited 11:07