በክለባችን ለተከላካይ አማራጭነት የተያዘው ዣን ክሌር ቶዲቦ በክረምቱ የዝውውር መስኮት በኒስ ወደ £40m ተለጥፎበታል። ካለፈው ክረምት ጀምሮ በማንችስተር ዩናይትድ በእጩነት ተይዞ የቆየው ተጫዋቹ ከክለባችን ባሻገር በዛ ባሉ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ይፈለጋል ። {ፋብሪዝዮ ሮማኖ} @Man_united_ethio_fans @Man_united_ethio_fans 27.0K viewsМαgυтσρ_fαямєя , edited 10:14