ከአምስተኛ ሳምንት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች በኋላ የፕርሚየር ሊጉ ቶፕ 6 የደረጃ ሰንጠረዝ ይህን ይመስላል። ክለባችን ማንቸስተር ዩናይትድ የትላንቱን ጨዋታ አሸንፎ ሶስት ነጥብ ማግኘቱን ተከትሎ ወደ አምስተኛ ደረጃ ከፍ ማለት ችሏል። በስድስተኛ ሳምንት ጨዋታ ባለፉት ሶስት ጨዋታዎቻቸውን ያልተሸነፉት ሁለቱ ክለቦች ማለትም አርሰናል እና ማንቸስተር ዩናይትድ እሁድ 12:30 ላይ በታላቁ ኦልድትራፎርድ ስታዲየም የሚገናኙ ይሆናል። COMING @Kareem_Abuki @man_united_ethio_fans 24.8K views𝐊𝐀𝐑𝐄𝐄𝐌 𝐀𝐁𝐔𝐊𝐈 , edited 05:34