አይቮሪኮስታዊው አማካኝ አማድ ዲያሎ በውሰት የሻምፒዮን ሺፑን ክለብ ሰንደርላንድን ለመቀላቀል ተቃርቧል!! በማንችስተር ዩናይትድ እና በሰንደርላንድ መካከል የሚደረገው ድርድር ከስምምነት ለመድረስ የመጨረሻ ደረጃ ላይ የደረሰ ሲሆን ሁለቱ ክለቦች በአንድ አመት የውሰት ውል ነው እየተደራደሩ ያሉት። [Laurie Whitwell] @Kareem_Abuki @man_united_Ethio_fans 26.5K views𝐊𝐀𝐑𝐄𝐄𝐌 𝐀𝐁𝐔𝐊𝐈 , edited 18:50